Ethiopia joining the China-led Asian Infrastructure Investment Bank

Interview with Deutsche Welle Radio Germany

Interview by Founding Director Alexander Demissie with Deutsche Welle Radio on Ethiopia becoming a member of the Asian Infrastructural Investment Bank.

ኢትዮጵያ የእስያ የመሰረተ-ልማት መዋዕለ-ንዋይ ባንክን ከሚቀላቀሉ 25 አዳዲስ የአፍሪቃ፤አውሮጳ እና ደቡብ አሜሪካ አገሮች መካከል አንዷ ሆናለች። የዓለም ባንክን ይገዳደራል የሚል ወሬ የተናፈሰበት የእስያውያኑ ባንክ ቻይና የፈረጠመ ኤኮኖሚዋን የምትፈትንበት እና ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ያጋደለውን ዓለም አቀፍ የፋይናንስ አገልግሎት ለማቃናት የምትጥረበት ተደርጎ ተስሏል። የባንኩ ፕሬዝዳንት ጂን ሊኩን ባለፈው ሰኞ እንደተናገሩት የእስያ የመሰረተ-ልማት መዋዕለ-ንዋይ ባንክ አባላት መብዛት በ57 ባለድርሻ አባል አገራት የተመሰረተውን ተቋም የማበደር አቅም ያጠናክረዋል።

More…->

Contact Us

We're not around right now. But you can send us an email and we'll get back to you, asap.

Not readable? Change text. captcha txt
X